ethiopian--ortodox.blogspot.com
ድንግል ማርያም አማላጅ ናት
http://ethiopian--ortodox.blogspot.com/2012/01/blog-post.html
ድንግል ማርያም አማላጅ ናት. Lördag 7 januari 2012. Prenumerera på: Kommentarer till inlägget (Atom). ትንቢተ ኢሳይያስ 60:14 የአስጨናቂዎችሽም ልጆች አንገታቸውን ደፍተው ወደ አን. Visa hela min profil. Mallen Häftigt Ab. Mallbilder från konradlew.
ethiopian-ortodox.blogspot.com
ዶክመንተሪዎች
http://ethiopian-ortodox.blogspot.com/2012/07/blog-post.html
Lördag 7 juli 2012. Prenumerera på: Kommentarer till inlägget (Atom). Visa hela min profil. Mallen Häftigt Ab. Mallbilder från konradlew.
ethiopianortodox.blogspot.com
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴ
http://ethiopianortodox.blogspot.com/2012/01/3-612-35.html
Tuesday, January 10, 2012. ታቦተ ጽዮን እንዴት ወደ ኢትዮዽያ መጣች? ከላይ የተጠቀሰው የክርስቶስ ስም ኢትዮዽያ በብሉይም ኢየሱስ ክርስቶስ ብለው በቀጥታ የጌታችንን እና የመድሃኒታችንን የ ኢየሱስ ክርስቶስን ስም የሚጠሩ መጽሃፍት ባለቤት እንደሆነች እና ክርስቶስን በብሉይም ታውቀው እንደነበር ያስረዳናል።. ዳግማዊ ዳዊት ወደ ሀገሩ ወደ ኢትዮዽያ በሚመለሰበት ጊዜ እርሱ ሳያውቅ ታቦተ ጽዮንን አጅበው ነበርና መለከ እግዚአብሔር ቅዱስ ሚካኤል ሰይፉን እንደመዘዘ ከፊት እየመራቸው መንገዳቸዉን አቅንተው በሰላም ተጓዙ። ልክ ተከዜ ባህር ጋር እንደደረሱ ቅዱስ ሚካኤል ክንፉን ዘርግቶ ባህሩን እንደ ደረቅ መሬት አድርጎ አሻገራቸው። እንዲሁ መላዕኩ እየረዳቸው የ 13 ቀን መንገድ በአንድ ቀን ደርሰው የአባይ ዉሃ (ተከዘ ውሃ) አጠገብ ሰረገላዎቻቸዉን አዉርደው አረፉ።. የካህኑን ...
ethiopianortodox.blogspot.com
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴ
http://ethiopianortodox.blogspot.com/2012/06/31-33-40-40-2-3215-3218-32-19-34-1-3429.html
Tuesday, June 12, 2012. ታቦት ባለበት እግዚአብሄር እና ሰው እንደሚገናኙ እግዚአብሄር እንዲ ሲል ለሙሴ ነግሮታል. መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ 7:6 :-. ይህን ጥቅስ የጴንጤዎቹ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ. የእግዚዓብሔር ታቦትንስ በጣዖት ቤት የሚያኖር ማነው. 8221; የሚለዉን ”ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም ከጣዖት ጋር ምን መጋጠም አለው. ሰዎች ታቦትን ይሰሩ ዘንድ ስልጣን የላቸዉም ለሚሉን መልሳችን የሚከተለው ነው:. ኦሪት ዘጸአት 37:1-9 :-. 8221;ባስልኤልም ከግራር እንጨት ታቦቱን ሠራ. ይህን ታቦት እንግዲ ሰው እንደሰራው መጽሐፍ ቅዱስ ”ባስልኤልም ከግራር እንጨት ታቦቱን ሠራ ” ይለናል:. ታቦት በኦሪት(ክርስቶስ ከመወለዱ በፊት ) እንጂ አሁን አይጠቅምም ለሚሉ መልሳችን የማቴዎስ ወንጌል 5፥17. የማቴዎስ ወንጌል 5፥17 :-. ኦሪት ዘጸአት 27:21 :-. የእግዚአብሔርን ታቦት...
ethiopianortodox.blogspot.com
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴ
http://ethiopianortodox.blogspot.com/2012/11/blog-post.html
Monday, November 12, 2012. ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል? የካህኑን እጅ መሳለም፦ አንዳንድ ሰዎች ካህኑ ለምን በእጁ ያሳልመናል ይላሉ።ነገርግን ሚስጢሩ ይሄ ነው የካህኑ እጅ እኮ እሳታዊያን የሆኑ መላዕክት መንካት የማይቻላቸውን ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ነው። በቅዳሴ ላይ ቅዱስ ሥጋውን መንካት የሚችለው ዋናው ካህን ብቻ ነው ፤ ሁለተኛው ካህን እንኳን መንካት አይችልም። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙን የዳሰሰበት ስለሆነም ካህኑ በእጁ ያሳልመናል እኛም የተቀደሰውን የጌታ ስጋና ደም የተዳሰሰበት እጅ እየተሳለም የቅዳሴው በረከትና የአምላካችን ምህረት በእኛ ላይ እንዲሆን አሜን አሜን እንላለን።ድንቅ መለኮታዊ ሚስጢር ማለት. ታላቅ ሃዘን ነበርና; በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል የተባለውም ይህ ከባድ ሃዘን ነው።. Posted by ethiopian ortodox tewahdo. በስመ አብ ወወ...
ethiopianortodox.blogspot.com
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴ: በ አንድ ቀን ውስጥ የተመደቡ የጸሎት ጊዜያት
http://ethiopianortodox.blogspot.com/2011/12/blog-post_21.html
Wednesday, December 21, 2011. በ አንድ ቀን ውስጥ የተመደቡ የጸሎት ጊዜያት. በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ዓሃዱ አምላክ አሜን. በ አንድ ቀን ውስጥ የተመደቡ የጸሎት ጊዜያት. ስለሆነች ይህን ሁሉ በማሰብ. Http:/ ethiopianortodox.blogspot.com/. Posted by ethiopian ortodox tewahdo. July 2, 2014 at 10:26 PM. ጸሎት ከምግብ ቡሃላ ና በፊትስ? Subscribe to: Post Comments (Atom). መዝሙር ለማዳመጥ እዚህ ይጫኑ. የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል? Follow by Email (ኢሜይሎትን እዚህ በማስገባት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴን ላይ የሚወጡ ጽሑፎች በሙሉ እንዲላኩሎት ማድረግ ይችላሉ). View my complete profile. በ አንድ ቀን ውስጥ የተመደቡ የጸሎት ጊዜያት.
ethiopianortodox.blogspot.com
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴ: yiberal bekenfu, tewdros yosef ethiopian ortodox mezmur
http://ethiopianortodox.blogspot.com/2011/10/yiberal-bekenfu-tewdros-yosef-ethiopian.html
Tuesday, October 25, 2011. Yiberal bekenfu, tewdros yosef ethiopian ortodox mezmur. Posted by ethiopian ortodox tewahdo. Subscribe to: Post Comments (Atom). መዝሙር ለማዳመጥ እዚህ ይጫኑ. የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል? Follow by Email (ኢሜይሎትን እዚህ በማስገባት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖቴን ላይ የሚወጡ ጽሑፎች በሙሉ እንዲላኩሎት ማድረግ ይችላሉ). View my complete profile. ጌታ ሆይ፥ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ አለው። የሉቃስ ወንጌል 23:42. በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ በእርሱ ያፍርበታል። የማቴዎስ ወንጌል9፥26. በ አንድ ቀን ውስጥ የተመደቡ የጸሎት ጊዜያት. ታቦት ማለት ማደሪያ...